ከወርቅ ምርት 63 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር መገኘቱ ተገለጸ

በ2016 የመጀመሪያው ሩብ ዓመት ከወርቅ ምርት 63 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር የውጭ ምንዛሬ መገኘቱን የማዕድን ሚኒስቴር አስታወቀ። የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የማዕድን ሚኒስቴር የ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ሩብ ዓመት አፈጻጸምን ገምግሟል። በሩብ ዓመቱ 996 ነጥብ 1 ኪሎ ግራም ወርቅ ለማግኘት ታቅዶ 719 ነጥብ 6 ኪሎ ግራም በኩባንያዎች ተመርቶ ወደ ብሔራዊ ባንክ መግባቱን የማዕድን ሚኒስትር ሀብታሙ …

ከወርቅ ምርት 63 ነጥብ 6 ሚሊየን ዶላር መገኘቱ ተገለጸ Read More »

በቱሪዝም ዘርፍ  ዙሪያ ከዓየር መንገዱ ጋር በሚሠሩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ

 የቱሪዝም ሚንስትር ዴዔታ ሌንሳ መኮንን ከኢትዮጵያ አየርመንገድ ዋና ሥራ አስፈፃሚ መስፍን ጣሰው ጋር በቱሪዝም ዘርፍ  ዙሪያ በሚከናወኑ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ። በውይይታቸውም÷ የጎብኚ ፍሰቱን ለመጨመር በቅንጅት ለመሥራት እና እስከአሁን እየተደረጉ ያሉ እንቅስቃሴዎችን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል። እንዲሁም እንደ “ET-Holiday” ዓይነት የጎብኚ ማበረታቻ መርሐ-ግብሮችን ውጤታማ ለማድረግ የሚያስችሉ የማሻሻያ ነጥቦች ላይ ተግባብተዋል። በዓመት ከ 11 ሚሊየን በላይ …

በቱሪዝም ዘርፍ  ዙሪያ ከዓየር መንገዱ ጋር በሚሠሩ ጉዳዮች ላይ ምክክር ተደረገ Read More »

በ6 ቢሊየን ብር ወጪ የብረታብረት ማምረቻ ኢንዱስትሪ በመቀሌ ሊገነባ ነው

በ6 ቢሊየን ብር ወጪ በኢትዮጵያ እና ቻይና ባለሐብቶች ትብብር የብረታብረት ማምረቻ ኢንዱስትሪ በመቀሌ ከተማ ሊገነባ መሆኑ ተገልጿል። በ10 ወራት ውስጥ የሚገነባው የብረታ ብረት ማምረቻ የሥራ ማስጀመሪያ መርሐ- ግብር ዛሬ ይፋ ተደርጓል። የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ÷ በትብብር የሚገነባው “ሌጀንድ ብረታብረት ኢንዱስትሪ ኃላፈነቱ የተወሰነ የግል ማኅበር”ለበርካታ ወጣቶች የሥራ ዕድል የሚፈጥር በመሆኑ አሥፈጊው ድጋፍ …

በ6 ቢሊየን ብር ወጪ የብረታብረት ማምረቻ ኢንዱስትሪ በመቀሌ ሊገነባ ነው Read More »

የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት 1 ሺህ 585 ፍቃዶችን ሰጠ

የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽህፈት ቤት በንግድ ምልክት፣ በፓተንት፣ የቅጅና ተዛማጅ መብቶችን ጨምሮ በአጠቃላይ 1 ሺህ 585 ፍቃዶችን ሰጠ። የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት የደንበኞች አገልግሎት ዘርፍ ኃላፊ ኤልያስ ጥሩነህ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ ተቋሙ ፈቃዱን የሰጠው በተያዘው በጀት ዓመት የመጀመሪያ አራት ወራት ውስጥ ነው። በዚህም ንግድ ምልክት፣ ፓተንት ፍቃድና ኢንዱስትሪያል ዲዛይንን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች ፍቃድ መሰጠቱን …

የኢትዮጵያ አዕምሯዊ ንብረት ጽ/ቤት 1 ሺህ 585 ፍቃዶችን ሰጠ Read More »

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን የፕሮሞሽን ቡድን በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት በመዘዋወር ሰፊ የፕሮሞሽን ስራን በመስራት ላይ ይገኛል

በኮምሽነር ኢንጂነር ለሊሴ ነሜ የተመራ የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን የፕሮሞሽን ቡድን በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት በመዘዋወር የሀገራችንን ዘርፈ ብዙ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮችን ለተለያዩ አምራች ኢንደስትሪዎች እና ባለሀብቶች በማስተዋወቅ ላይ ይገኛል። ቡድኑ በቆይታው ከ20 በላይ ሰመ ጥር የአውሮፓ አምራች ኩባንያዎችን በማግኘት በተለይም በግብርና እና ግብርና ማቀነባበሪያው የኢንቨስትመንት ዘርፍ ያሉ ዕድል እና አማራጮችን የማስተዋወቅ እና ግንዛቤ የማስጨበጥ ሰራን …

የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽን የፕሮሞሽን ቡድን በተለያዩ የአውሮፓ ሀገራት በመዘዋወር ሰፊ የፕሮሞሽን ስራን በመስራት ላይ ይገኛል Read More »

ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ደረሰ

ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮምሽንን በመጎብኘት ከምክትል ኮምሽነር ተመስገን ጥላሁን ጋር ምክክር አድርጓል። ምክትል ኮምሽነር ተመስገን በተለይም በመንግስት ቅድሚያ ተሰጥቶዋቸው እየተሰራባቸው ባሉ የኢንቨስትመንት ዘርፎች እና ከሀገር ውስጥ ባለሀብቶች ጋር በጥምረት መሰራት በሚቻሉ የኢንቨስትመንት ዕድል እና አማራጮች ዙሪያ ለቡድኑ ሰፊ ገለፃ አድርገዋል። የልዑክ ቡድኑ አባላት በሀገራችን በተለያዩ የኢንቨስትመንት ዘርፎች ማለትም …

ከተለያዩ የጃፓን አምራች ኢንዱስትሪዎች የተወጣጣ የጃፓን የልዑክ ቡድን አዲስ አበባ ደረሰ Read More »

በቱሪዝሙ ዘርፍ ከሞሮኮ ጋር ለመሥራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተደረገ

 የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ሌንሳ መኮንን ከሞሮኮ አምባሳደር ነዝሀ አላው ጋር በቱሪዝሙ ዘርፍ በተለያዩ ዘርፎች በትብብር ለመሥራት በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። በውይይታቸውም÷ ሞሮኮ በሰው ኃይል ሥልጠና ድጋፍ እንድታደርግ ከስምምነት ተደርሷል። በተጨማሪም በቱሪዝም ፕሮሞሽን እና ማርኬቲንግ ላይ ሞሮኮ ያላትን ልምድ ለአመራሮች እና ለባለሙያዎች እንድታካፍል መስማማታቸው ተገልጿል። የቱሪዝም ስትራቴጂ እና አተገባበሩ ላይ የቴክኒክ ድጋፍ ለማድረግም ከስምምነት መደረሱን የሚኒስቴሩ …

በቱሪዝሙ ዘርፍ ከሞሮኮ ጋር ለመሥራት በሚያስችሉ ሁኔታዎች ላይ ውይይት ተደረገ Read More »